ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ

የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተጠቀሰው የስራ መደብ ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት መስፈርቱን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት minthr@mint.gov.et በሚል ኢሜይል ከዚህ በታች የተጠቀሱት መረጃዎች በማያያዝ መላክ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ለተጨማሪ መረጃ 0921621417 ደውሎ መጠይቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  • የስራ መደቡ መጠሪያ    ሾፌር መካኒክ      
  • የመደብ መታወቂያ ቁጥር 8.6/ኢቴ-614
  • የስራ ደረጃ             IX         
  •  የመነሻ ደመወዝ   4379/ አራት ሺህ ሶስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር/   
  • የትምህርት ደረጃ 10 ክፍል ያጠናቀቀ፣3 ደረጃ የመንጃ ፍቃድ እና በሹፌር መካኒክነት የምስክር ወረቀት ያለው
  • አግባብ ያለው የስራ ልምድ 4 ዓመት      
  • ብዛት 1

ይህንን ልጥፍ ያጋሩ

Share on twitter
Share on linkedin
Share on facebook