የኢትዮጵያና ሩሲያ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ::

መተማመንና መደጋገፍ ላይ የተመሠረተው የኢትዮ-ሩስያ ወዳጀነት በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በክብር እንግድነት በተገኙበት በአዲስ አበባ የሩሲያ ኤምባሲ ግቢ ውስጥ የተከበረውን የሩሲያ ቀን…

Continue Reading የኢትዮጵያና ሩሲያ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ::

የተባበሩት የታንዛኒያ ሪፐብሊክ ብሄራዊ መከላከያ ኮሌጅ አባላት የኢኖቬሽን እና ቴከኖሎጂ ሚኒስቴርን ጎበኙ።

የተባበሩት የታንዛኒያ ሪፐብሊክ ብሄራዊ መከላከያ ኮሌጅ አባላት የኢኖቬሽን እና ቴከኖሎጂ ሚኒስቴርን ጎብኝተዋል። በልዑካን ቡድኑ ውስጥ የዚምባቡየ፣ የናይጀሪያና የቡሩንዲ ዜጎችም የተካተቱ ሲሆን በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ስር እየተሰሩ ባሉ…

Continue Reading የተባበሩት የታንዛኒያ ሪፐብሊክ ብሄራዊ መከላከያ ኮሌጅ አባላት የኢኖቬሽን እና ቴከኖሎጂ ሚኒስቴርን ጎበኙ።

ኢትዮጵያ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ንቁ ተሳትፎ የሚያደርግ ሰፊ የማህበረሰብ ክፍል እንዲኖራት የሰው ሀብት ልማት ላይ እየተሰራ ነው።

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ከሚኒስቴር መስሪያቤቱ: ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል የሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮዎችና ከተመረጡ የፌዴራል መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ኃላፊዎች በኢኖቬሽን ስነ-ምህዳርና በቴክ-ኢንተርፕርነርሽፕ ዙሪያ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና…

Continue Reading ኢትዮጵያ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ንቁ ተሳትፎ የሚያደርግ ሰፊ የማህበረሰብ ክፍል እንዲኖራት የሰው ሀብት ልማት ላይ እየተሰራ ነው።

የቡራዩ የልዩ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ማበልጸጊያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ

በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እየተገነባ ያለውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ማበልጸጊያ ኢንስቲትዩት/Innovation and Technology Talent Development Institute/ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የፌደራልና የክልል ቢሮ አመራሮች ጎብኝተውታል። አመራሮቹ የአረንጓዴ አሻራቸውን በማዕከሉ ቅጥር…

Continue Reading የቡራዩ የልዩ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ማበልጸጊያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ